ተጠምቀው የቅድስት ሥላሴን ልጅነት አግኝተዋል
- kidus143kidane
- Aug 9
- 1 min read

“የሰው ልጅ የጠፋውን ሊፈልግና ሊያድን መጥቶአለና።” ሉቃስ 19፥10
በዩናይትድ ኪንግደም ስቶክ ኦን ትሬንት ምዕራፈ ቅዱሳን ቅዱስ ሩፋኤል ወአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን በፕሮቴስታንት ቤተ እምነት የነበረ እና መንፈሳዊ ትምህርቱን ሲከታተል የቆየ ወንድም በዛሬው ዕለት ተጠምቆ የሥላሴን ልጅነት አገኘ።
ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን፤ ሀብተ ወልድ እና ስመ ክርስትናን ያጽናልን።
እንኳን ደስ አለን እንኳን ደስ አላችሁ !

_edited.png)




Comments